Hawaasi Quchumi Poolise,Seeru agarsiisaano,Milishunna irkisaano wolqa Gobbate Olanto waatira uurrate qixxaabbinota xawissu. የሐዋሳ ከተማ ፖሊስ፣ ደንብ አስከባሪ፣ ሚሊሻ እና አጋዥ ሀይሎች ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን ለመቆም ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ።

Techo soodihunni 12:00 sa"atera Hawaasi lekkate kuwase godo'linanni Mannu loossino xawira afante irkonsa xawissino.

Mootimma adhitanno noo Higge ayirrisate adhitanno noo qaafo irkisannota xawisinnohu Ga'labbote wolqa Gobbate qacce gaangaawa ayirrisiisate olantote waatira uuritannotano xawissino.

Basete afaminnohu Hawaasi Quchumi Kantiibi kaa'laanchu Pro. Tsegaye Tukehu Gobba farsha yaatenni,keere booreessate jawaatanni bissa mittimmatenni uurrine gaandeemmota duhuluullameemmo yiino.

Hawaasi Quchumi Keerunna Ga'labbote Biddishshi Sooreessi kalaa Makuri Ma'niisihu Ga'labbo wolqa Gobbate keere shashshaffanno wolquwa sharramate waatira Quchumu keere agarsiisate widoonni yanna baalatenni aleenni qeechansa fulate qixxaabbinota buuxisinno.

H/Q/G/M/X/H/Biddishsha

Wocawaajje 12/2013/M/D

Hawaasa.

የሐዋሳ ከተማ ፖሊስ፣ ደንብ አስከባሪ፣ ሚሊሻ እና አጋዥ ሀይሎች ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን ለመቆም ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ።

ዛሬ ከማለዳው 12:ዐዐ ሰዓት ላይ በሐዋሳ እስታዲየም አርተፍሻል ሜዳ በመገኘት ነው ድጋፋቸውን የገለጹት

በመንግስት እየተወሰደ ያለውን የህግ ማስከበር እርምጃ እንደሚደግፉ የገለጹት የጸጥታ ሀይሉ የሀገርን ዳር ድንበር ለማስከበር ከመከላከያ ጎን መቆማቸውን ነው ያከሉት።

በስፍራው የተገኙት የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ኘሮፌሰር ጸጋዬ ቱኬ ሐገርን ለመበታተን፣ ሰላሟን ለማደፍረስ የሚጥሩ አካላትን በአንድነት ቆመን እንደምንመክት ጥርጥር የለኝም ብለዋል።

ኢትዮጵያ ለዘመናት የሚገጥሟትን ተግዳሮቶች በብልሃትና በአርቆ አሳቢነት ጥበብ እየመከተች የሀገሪቱን ዳር ድንበር በጠላት ሳታስደፍር ቆይታለች ያሉት ከንቲባው ለዚህም ዓለም የሚመሰክርላት በዜጎቿ ውስጥ ፍፁም ልበ-ሙለነትና በራስ መተማመንን ማዳበር የቻለች ሀገር ሆናለችም ብለዋል።

የሐዋሳ ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ሀላፊ አቶ መኩሪያ መኒሳ የጸጥታ ሀይሉ የሐገርን ሰላም የሚያናጉ ሀይሎችን ከመታገል ጎን ለጎን የከተማዋን ሰላም በማስጠበቅ ረገድ ከየትኛውም ጊዜ በላይ ሀላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን ነው ያስረዱት።

የሐ/ከ/የመ/ኮ/ጉ/መምሪያ

ነሐሴ 12/ 2013 ዓ/ም

ሐዋሳ

Share this Post